በህግ ተወስኖ በተሰጠው ስልጣንና ተግባር መሰረት በቋሚነት የሚሰራ ሆኖ በህገ-መንግስቱ አንቀጽ 49 ንዑስ አንቀጽ 3/4 መሰረት ምክርቤቱ የሚያቋቁመው ቋሚ ኮሚቴ ነው፡፡ በምክር ቤቱ ስር 3/ሶስት/ የቋሚ ኮሚቴ አደረጃጀት ያለ ሲሆን የህም ቋሚ ኮሚቴ እያንዳንዱ 5/አምስት/ አባለት አሉት፤የየራሳቸው ሰብሳቢ አላቸው፡፡ እነሱም፡-

1. የሴቶች ህጻናት ማህበራዊ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ   ስም፡- አይናለም ኃ/ስላሴ         ስልክ፡-

2. የህግና አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ     ስም፡-ንዋይ ሸንቁጤ         ስልክ፡-

3. የበጀትና ኢኮኖሚ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ    ስም፡- ………………… ስልክ፡- …………..

It is a standing committee which is established by the council according to article 49 sub-section 3/4 of the constitution and it works permanently according to the powers and duties determined by the law. There are 3/three/ standing committee organization under the council and each standing committee has 5/five/ members and they have their own chairman. They are: 1. Standing Committee on Social Affairs of Women and Children Name: Ainalem H/Salse Phone: 2. Legal and Administrative Affairs Standing Committee Name: Nwai Shenkute Phone: 3. Standing Committee on Budget and Economic Affairs Name: ……………… Phone:- …………..