ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ/Department Of Industry And Investment

Mission

የኢንዱስተሪና ኢንቨስትመንት ልማት እንዲፋጠንና ሰፊ የስራ እድል በመፍጠር የውጪ ምንዛሬንና ባለሃብቱ ከነጋዴውና ከሸማቹ ማህበረሰብ እንዲሁም ከአጋሮች ጋር ያለውን የስራ ቅንጂት በማጠናከርና የኢኮኖሚ ሽግግሩ እንዲረጋገጥ ከልማቱ ህዝቡ ተጠቃሚ እንዲሆን መስራት፡፡

To speed up the development of industry and investment and create a wide range of job opportunities, by strengthening the coordination of work with foreign currency and the investor, the merchant and the consumer community and partners and to ensure the economic transition so that the people can benefit from the development.

Vision

የከተማው ኢኮኖሚ በዘመናዊ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት የሚመራ ሆኖ ማየት

Seeing the economy of the city as driven by modern industry and investment

Core Values

 ለኢንዱስትሪ ሽግግሩ አትኩረን እንሰራለን፤  ለኤክስፖርት ምርት ቅድሚያ እንሰጣለን፤  ጥራትና ብዛት ያለው የኢንዱስትሪ ምርት እንዲመረት እንሰራለን፤  የግል ባለሃብቱ ሚና የማይተካ በመሆኑ ለሀገር ውስጥ ባለሃብት ቅድሚያ እንሰጣለን፤  የአካባቢ እምቅ ሃብትን ትኩረት ያደረገ ልማት ላይ እንሰራለን፤  ህብረተሰቡ በተደራጀ አግባብ የልማት ተጠቃሚ እንዲሆን ጠንክረን እንሰራለን፤  የስራ ፍቅር ከበሬታ እና መልካም ስነ-ምግባር እናጎለብታለን፤  ቁጠባን ባህል እናደርጋለን፤  ህገወጥ አሰራርና ሙስናን እንጸየፋለን፤  ለመማርና ለለውጥ ዝግጁ ነን

 We are proud of the industrial transition.  We give priority to export production;  We work to produce quality and quantity of industrial products;  Since the role of the private investor is irreplaceable, we give priority to the local investor;  We work on development that focuses on local potential resources;  We will work hard for the society to benefit from development in an organized manner;  We develop love of work with respect and good manners;  We make savings a culture.  We abhor illegal practices and corruption;  We are ready to learn and change

Our Location

  • Address: debre birhan
  • Phone:
  • Fax:
  • Po. Box:
  • Email:
  • Website: