ሰላምና ደኅንነት መምሪያ/Department Of Peace And Security

Mission

 የህግ የበላይነት ማረጋገጥና መልካም አስተዳደር ማስፈን፤  የህብረተሰቡን የፍትህ ጥማት ለማርካት የበኩሉን ድርሻ መወጣት፤  በሁሉም ቀበሌዎች ሰላምና መረጋጋት እንዲሰፍን ማስቻል፤  ከአጎራባች ወረዳዎች ጋር ቅንጂታዊ አሰራር በመፍጠር በአካባቢው ሰላም እንዲሰፍን ማስቻል፤  የከተማው ህብረተሰብ ድህነትን ለመዋጋትና ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋት ለማበረታታት በሚደረገው ጥረት የተረጋጋ ፖለቲካዊ እና ማህበራዊ ሁኔታ መፍጠት፤

 Ensuring rule of law and establishing good governance;  To fulfill one's role to satisfy the society's thirst for justice;  To enable peace and stability to prevail in all kebeles;  To enable peace to prevail in the area by creating a coordinated system with the neighboring districts;  To create a stable political and social environment in the effort to encourage the urban society to fight poverty and expand investment;

Vision

የከተማችንን ጸጥታ አስተማማኝና የተረጋጋ እንዲሆን በማድረግ ለልማትና ለዴሞክራሲ ግንባታ ምቹ ሁኔታ ተፈጥሮ ማየት

By making our city quiet, secure and stable, we see a favorable environment for development and building democracy

Core Values

 የህግ የበላይነትን አክብረን እናስከብራለን፤  የዜጎችን ሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች እናስከብራለን፤  የከተማዉን ሰላምና ጸጥታ ለማረጋገጥ ቁርጠኞች ነን፤  ሙስናን በቁርጠኝነት እንታገላለን፤  ለአደጋ ለተጋለጡ ወገኖች ትኩረት እንሰጣለን፤  በፆታ፣በብሄርና በሃይማኖት እኩልነት እናምናለን፤

 We respect and uphold the rule of law;  We respect the human and democratic rights of citizens;  We are determined to ensure the peace and quiet of the city;  We fight corruption with determination;  We pay attention to those who are at risk;  We believe in gender, ethnic and religious equality;

Our Location

  • Address: debre birhan
  • Phone:
  • Fax:
  • Po. Box:
  • Email:
  • Website: